-
Recent Posts
- የወያኔ አገዛዝ በመልዕክተኞቹ በኩል ላቀረበው የ“እንደራደር” ጥያቄ ከግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የተሰጠ ምላሽ
- ቴዎድሮስ አድሃኖም ቢያጥቡት የማይጠራ ወያኔ ነዉ ኤፍሬም ማዴቦ
- Over 50,000 illegal Ethiopian workers sent home from Saudi Arabia
- Ethiopia: Political Detainees Tortured
- Another Azeb Mesfin’s business partner arrested on corruption charges.
- ኮሎኔል ሃይማኖት ይፈቱ…! ርዮት አለሙም ትፈታ! (አቤ ቶኪቻው) September 12, 2013
- An Open Letter to John Kerry Tell Ethiopia to Release Eskinder Nega and Stop Imprisoning Bloggers By Rainey Reitman, Electronic Frontier Foundation September 5, 2013
- BBC – Ethiopia denies crackdown on Semayawi party September 2, 2013
- Telecoms in Ethiopia: Out of Reach The Economist August 23, 2013
- Azeb Mesfin lost TPLF’s cash cow By Abebe Gellaw August 17, 2013
- በመንግሰት የችግር አፈታት ዘዴዎች ዛሬም አዝነናል፧ አፍረናልም!!!! August 8, 2013 , ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ
- OPEN LETTER TO THE SECRETARY OF STATE JOHN KERRY August 9, 2013 The Hon. John F. Kerry Secretary of State of the United States of America 2201 C Street, NW Washington DC, 20520
- 8 August 2013 Ethiopian repression of Muslim protests must stop
- ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ወያኔን እናስወግድ August 6, 2013, የግንቦት 7 መግለጫ
- የሥላሴዎች እርግማን፤ (አንድ) አዳክሞ ማደህየት August 1, 2013 መስፍን ወልደ ማርያም ፋክት መጽሔት
- ዜና በጨዋታ፤ ኢትዮጵያ 2ኛ ወጣች… በሩጫ አይደለም! Abetokichaw
Monthly Archives: September 2012
በእስር ላይ የሚገኘው የአንድነት ፓርቲ አመራር አቶ አንዱአለም አራጌ ለነጻነት የሚደረገው ትግል እንዲቀጥል አሳሰበ
መስከረም ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በግፍ እስር ላይ የሚገኘው የአንድነት ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ሀላፊው ወጣቱ ፖለቲከኛ አንዱአለም አራጌ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች መስከረም 17 ቀን 2ዐዐ5 ዓ.ም በሽብርተኝነት ስም ታስሮ የሚገኘውንና እና የፓርቲው ከፍተኛ አመራር የሆነውን … Continue reading
Posted in Ethiopia news
Leave a comment
የአቶ መለስ ኑዛዜ
በሀብተጊዮርጊስ ለገሰ፣ ከኦስሎ ኖርዌይ አንዲት እርጉዝ ሴት የመዉለጃዋ ጊዜ እየደረሰና በቅርቡም ልጅዋን እንደምትታቀፍ እንደምታዉቅ ሁሉ ሟች ሰዉም በደመነፍስ ሞት ሊወስደዉ እየመጣ መሆኑን እንደሚያዉቅ የስነልቦና ምሁራን በተለያየ ጹሁፎቻቸዉ ገልፀዋል ፣ ፣ነገር ግን የቤተሰብም ሆነ የህብረተሰብ ባህል ስለሞት እንዳይወራ ስለሚከለክል አብዛኛዉ ሰዉ … Continue reading
Posted in Articles
Leave a comment
የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ኢሳት ወደ ኢትዮጵያ የሙከራ ስርጭት ጀመረ
መስከረም ፲፮ (አስራ ስድስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በገዢው ፓርቲ አፈና ከአንድ አመት በላይ ለሚሆን ጊዜ ታፍኖ ቆየው ኢሳት ወደ ኢትዮጵያ የሚያስተላልፈውን የሙከራ ስርጭት ጀምሯል።
Posted in Uncategorized
Leave a comment
ደቡብ ጎንደር እስቴ መካነ ኢየሱስ ውስጥ ህዝብ በጅምላ በፖሊስ እየተደበደበ መሆኑን በስፍራው የሚገኘው የኢሳት ወኪል ዘገበ
መስከረም ፲፭ (አስራ አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የችግሩ መንስዔ በከተማዋ የሚያልፈው የመንገድ ፕሮጀክት በሌላ በኩል በማለፉ ምክንያት ህዝቡ በሰላማዊ ሰልፍ ተቃወሞውን ለማሰማት በመውጣቱ ነው።
Posted in Ethiopia news
Leave a comment
አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር የታዛዥነት እንጅ የአዛዥነት ስብእና የላቸውም ተባለ
መስከረም ፲፭ (አስራ አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ኢትዮጵያን ለ 21 ዓመታት የገዙዋት አቶ መለስ ዜናዊ በህመም ምክንያት ከዚህ አለም በሞት ሲለዩ እርሳቸውን የተኩዋቸው አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ፣ ትሁት፣ ቅንና ደግ ቢሆኑም፣ የህወሀት ባለስልጣናትን ተጋፍተው ለውጥ የሚያመጡ … Continue reading
Posted in Ethiopia news
Leave a comment
EVOLVING TACTICS OF INTERNET CONTROL AND THE PUSH FOR GREATER FREEDOM By Sanja Kelly and Sarah Cook
FREEDOM HOUSE Freedom on the Net 2012 1 EVOLVING TACTICS OF INTERNET CONTROL AND THE PUSH FOR GREATER FREEDOM By Sanja Kelly and Sarah Cook1 As of 2012, nearly a third of the world’s population has used the internet, and … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
ጥምር መንግስት እያሉ የሚጠይቁ ፓርቲዎች በህጋዊነት መቀጠል አለባቸው ወይ?የሚለውን ጉዳይ ለምርጫ ቦርድ እጠይቃለሁ>> ሲሉ አቶ ስብሀት ነጋ ተናገሩ
መስከረም ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የህወሀት መስራች የሆኑት አቶ ስብሀት ነጋ ይህን ያሉት ሰሞኑን ለንባብ ከበቃው አዲስ ጉዳይ መጽሔት ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ነው። ቀደም ሲል የህዝባዊ ወያነ ሀርነት ትግራይ-ህወሀት ሊቀ-መንበር ሆነው የተመረጡት አቶ አባይ ወልዱ ብሔራዊ እርቅ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ የነበሩት ኮበለሉ
መስከረም ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በአሁኑ ወቅት በኃላፊነት ላይ ባለው የኩማ አስተዳደር የአዲስአበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና የማስታወቂያ ቢሮ ኃላፊ በመሆን ያገለገሉትና ከአንድ ዓመት በፊት በአቅም ማነስ ተተችተው ከኃላፊነታቸው የተነሱት አቶ ከፍያለው አዘዘ ወደ ዩናይትድስቴትስ አሜሪካ ቤተሰባቸውን ይዘው … Continue reading
Posted in Ethiopia news
Leave a comment
የበረከት-አዜብና የስብሃት ፍጥጫ (ከእየሩሳሌም አርአያ)
በሽማግሌው ስብሀት ነጋና በረከት ስምኦን መካከል ስር ሰዶ የቆየው የውስጥ ሽኩቻ እየከረረ ሔዶአል ።አዜብ መስፍን ከበረከት ጎን ተሰልፈዋል።አዜብ ለፓርቲው ሊቀምንበርነት «ይመጥናሉ»ያሉዋቸውንና «መለስን ይተካሉ» ሲሉ በድፍረት የተሟገቱላቸው ሁለት አመራር አባላት ተቀባይነት አለማግኘታቸው አበስጭቶአቸዋል። አዜብ የጠ/ሚ/ር እንዲሆኑ የተሟገቱላቸው ቴዎድሮስ አድሀኖም ከእጩነት ራሳቸውን … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
አቶ መለስ ዜናዊ ሞተውም በከፍተኛ እጀባ እተጠበቁ ነው
መስከረም ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-አራት ኪሎ በሚገኘው ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ለተቀበሩት ለሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር ለአቶ መለስ ዜናዊ ልዩ ጥበቃ እየተደረገላቸው መሆኑን ፍኖተ-ነፃነት ዘገበ፡፡
Posted in Ethiopia news
Leave a comment